ብሂል ፩............................ "በእዉነት ማሕበረ ቅዱሳን ማህበረ ሰይጣን ነዉን? " አዎ ነው:: ለምን ቢባል የተወሰነውን ግብሩን በሁለት ክፍል አድርጌ “ስም ሰጥተው ግብር ነሱት” በሚል ርዕስ ስለለጠፍኩልህ ደግመህ ሁለቱንም ክፍል ገለልተኛ ሆነህ አንብበውና ትረዳዋለህ::
ብሂል ፪............................ “ለመሆኑ ይህንን ሁሉ የፍልስፍና ወሬህን ትናገር ዘንድ ምን አነሳሳህ?”............... እንዲህ እናገር ዘንድ የገፋፋኝማ:-
ሀ/ ድርጅቱ[ማቅ] በክርስቶስ ደም የተመሰረተችዋ ኩላዊት የሆነችውን ቤተ ክርስቲያን በዘር፣ በቀለም፣ በጎሳ ከፍሎ የዘረኝነትን መርዝ ሲዘራ በማየቴ፣
ለ/ እናቱንና አባቱን የማያከብር ጎረምሳ ሕግ እየጣሰ፣ ሥርዓት እያፋለሰ፣ ሃይማኖት እያጣረሰ፣ ውሸት እያናፈሰ በማየቴ፣
ሐ/ ከውሻ ጋር ታግለው ቁራሽ ለምነው ፊደል ቆጠረው ከዲቁና እስከ ጵጵስና የደረሱትን የቤተ ክርስቲያን እንቁ ልጆች ቦታ በመንጠቅ ሳምንት፣ ሁለት ሳምንት በመመላለስ ሁሉን አወቅሁ፣ ሁሉን ደረስኩ በማለት የድርጅቱ አባላት የማይገባቸውን ቦታ ሲይዙ በማየቴ፣
መ/ የቤተ ክርስቲያንን ልዕልና በመዳፈርና ሙዳዬ ምጽዋቷ ባዶ ሲቀር በማየቴ፣
ሠ/ የማይደገሙ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያንን እንዲደገሙ ሲያደርግ በማየቴ፣ ዲያቆናትን፣ ካህናትን፣ ጳጳሳትን ሲያሳድድ በማየቴና ከዚህም በላይ መጥፎ መጥፎ ስራዎቹን በማየቴ ከክፉ ሥራው ይመለስ ዘንድ ባለማወቅም የድርጅቱ ተባባሪ የሚሆኑ ምዕመናንም መጥፉ ሥራውን ይረዱት ዘንድ በማህበራዊ ድረ ገጽ ለመልቀቅ ወሰንኩኝ::
ብሂል ፪............................ “ለመሆኑ ይህንን ሁሉ የፍልስፍና ወሬህን ትናገር ዘንድ ምን አነሳሳህ?”............... እንዲህ እናገር ዘንድ የገፋፋኝማ:-
ሀ/ ድርጅቱ[ማቅ] በክርስቶስ ደም የተመሰረተችዋ ኩላዊት የሆነችውን ቤተ ክርስቲያን በዘር፣ በቀለም፣ በጎሳ ከፍሎ የዘረኝነትን መርዝ ሲዘራ በማየቴ፣
ለ/ እናቱንና አባቱን የማያከብር ጎረምሳ ሕግ እየጣሰ፣ ሥርዓት እያፋለሰ፣ ሃይማኖት እያጣረሰ፣ ውሸት እያናፈሰ በማየቴ፣
ሐ/ ከውሻ ጋር ታግለው ቁራሽ ለምነው ፊደል ቆጠረው ከዲቁና እስከ ጵጵስና የደረሱትን የቤተ ክርስቲያን እንቁ ልጆች ቦታ በመንጠቅ ሳምንት፣ ሁለት ሳምንት በመመላለስ ሁሉን አወቅሁ፣ ሁሉን ደረስኩ በማለት የድርጅቱ አባላት የማይገባቸውን ቦታ ሲይዙ በማየቴ፣
መ/ የቤተ ክርስቲያንን ልዕልና በመዳፈርና ሙዳዬ ምጽዋቷ ባዶ ሲቀር በማየቴ፣
ሠ/ የማይደገሙ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያንን እንዲደገሙ ሲያደርግ በማየቴ፣ ዲያቆናትን፣ ካህናትን፣ ጳጳሳትን ሲያሳድድ በማየቴና ከዚህም በላይ መጥፎ መጥፎ ስራዎቹን በማየቴ ከክፉ ሥራው ይመለስ ዘንድ ባለማወቅም የድርጅቱ ተባባሪ የሚሆኑ ምዕመናንም መጥፉ ሥራውን ይረዱት ዘንድ በማህበራዊ ድረ ገጽ ለመልቀቅ ወሰንኩኝ::