Monday, October 1, 2018

በእውኑ ሀሰተኛው ማነው? "ህዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል" ትንቢተ ሆሴዕ 4፥6

በዮሐንስ ወንጌል ፳፥፲፯ "እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት" የሚለው ቃል ትርጓሜ


ሃይ አበው ዘቄር 79፥74-75 ወልድ በሥጋው ከአብ ክብርን እንደሚሻ ሲናገር


ወልድ በለበሰው ሥጋ መንፈስ ቅዱስን እንደሚሻ በሃይማኖተ አበው ላይ ሲያስረዳ


ቅዱሳን አበው ወልድ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ  በፀጋ ከበረ የሚሉትን መናፍቃን ሲያወግዙ


መጽሐፈ ምስጢር ምዕ 20፥41 መሲህ፣ ክርስቶስ፣ ቅቡዕ፣ ናዝራዊ፣ የተቀባ ተብሎ እንደሚተረጎም ሲያስረዳ


ማቴ 1፥16 አንድምታ "ሲዋሐድም ሲቀባም ከመ ቅጽበት አንድ ጊዜ" ስለመሆኑ


ሃይ አበ ዘቄር 73፥49 "ክርስቶስ ከቅዱሳን እንደ አንዱ(እንደ ዳዊት፣እንደ ሰሎሞን) ከበረ" የሚሉትን ሲያወግዝ


አክሲማሮስ ዘእሁድ-  ቅብዓተ  መንፈስ ቅዱስ መሆኑን ሲናገርና ወልድ በትስእብቱ መንፈስ ቅዱስን እንደተቀበለ ከ ሃይ አበው ሲያስረዳ


በተዋህዶ ከበረ ማለት የሥላሴን ግብር ማፋለስ አንድም ወልድ ዋህድን ወደ ሁለት አካል መክፈል ስለመሆኑ /መፅሐፈ ዘዝክሪ ወጳውሊ/


ቅዱስ ቄርሎስ በድርሳኑ  ወልድ በትስእብቱ "በቅብዓተ መንፈስ ቅዱስ የእግዚዓብሔር ልጅ ተባለ"[መጽሐፈ ዘዝክሪ ወጳውሊ]


በቅብዓተ መንፈስ ቅዱስ ከብረ እንደ አሮን፣እንደ ዳዊት እንደ ሶሎሞን ነገሰ የሚለውን ሰው ሲያወግዝ [መፅ ዘዝክሪ ወጳውሊ]


በተዋህዶ ከበረ ማለት ወልድን ወደ አንድ አካል አንድ ባህርይ መሆኑ ቀርቶ ወደ ሁለት አካል፣ ባህርይ እንደሚከፍለው ሲናገር [መጽ ዘዝክሪ ወጳውሊ]


ቅዱስ ቄርሎስ ና ጰላዲዮስ ስለ ክርስቶስ መቀባት፣ መክበር፣ መሲህ መሆን ሲናገሩ


ጎርጎሪዮስ ነባቤ መለኮትም በ "በዘተሰብዓ ተቀብዓ" ብሎ  ቅዱስ ቄርሎስ የተናገረውን ሲያብራራ


ተረ ቄር ምቅ 8 "ወልድን  በሥጋው የባህርይ አባቱ አብ እንዳከበረው" ሲናገር


ቅብዓትን አልፎንሱ አመጣው ለሚለው ተረት ተረት ማረጋገጫ እንደሌላቸው ሲናገሩ [ተ/ጻድቅ መኩሪያ]


ቄር በድር "አብ ቀባዒ ወልድ ተቀባዒ መንፈስ ቅዱስ ቅብዕ" መሆኑን ሲናገር[በብራናው ላይ]




"አብ ቀባዒ ወልድ ተቀባዒ መንፈስ ቅዱስ ቅብዕ" ማለት ትርጉሙ [መጽ ዘዝክሪ ወጳውሊ የብራና]


"ክርስቶስ እንደ አምላክነቱ ያከብራል እንደ ሰውነቱ ይከብራል"[መጽ ዘዝክሪ ወጳውሊ] ዮሐ 17፥19 "እኔ እራሴን አከብራለሁ" ከሚለው ጋር ይሄዳል


ዕብ 1፥9 አንድምታ ትርጓሜ ስለ ቅብዓት ምንነት ሲያስረዳ


በተዋህዶ  ከበረ ማለት የተወገዘ እንደሆነ ሲናገር [መጽ ዝክሪ ወጳውሊ]


አባ ጊ/ዘጋስጫ በአርጋኖ ላይ "ወዘተቀብዓሰ በሥጋ ዚአኪ - የተቀባ ግን በአንቺ ሥጋ ነው[የአንቺን ሥጋ ስለለበሰ ነው]" ብለው ሲተረጉሙት [ዝክሪ ወጳውሊ]


መንፈስ ቅዱስን የሚቀበል በለበሰው ስጋ እንጂ በመለኮቱ እንዳልሆነ ሲያስረዳ ቅዱስ ቄር በድርሳኑ 29


ወልደ በሥጋው ከባህርይ አባቱ ከአብ እንደተወለደ ሳዊሮስ፣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ(መጽ ምስጢር 3፥46)፣ ቅ/ዳዊት(መዝ 2)፣ ቅ/ጳውሎስ(1ኛ ቆሮ 11) ሲናገሩ


ክርስቶስ ራሱ ቀቢ ራሱ ተቀቢ ራሱ ቅብዕ የሚለው ምንፍቅና መቼ እንደተጀመረ ሲናገር [መጽ ዘዝክሪ ወጳውሊ]


ወልድ በሥጋው በእናቱ ማህፀን የባህርይ አባቱ እንደቀባው[እንዳከበረው] ሲናገር [መጽ ዘዝክሪ ወጳውሊ]




ክርስቶስ በአባቱ እጅ እንደተቀባ ሲናገር [ዝክሪ ወጳውሊ ]


ክርስቶስን የባህርይ አባቱ አብ ሊቀ ካህን አድርጎ  እንደ ሾመው ሲናገር ሃይ አበ 63፥26


አብ ወልድን በሥጋው እንደወለደው ሲያስረዳ ዮሐ/አፈወርቅ ድር 8፥74


መንፈስ ቅዱስ ለክርስቶስ በልክ በመጠን የተሰጠው ስላለመሆኑ [ዝክሪ ወጳውሊ]






ማቴ 1፥16 አንድምታ - በእውነት የሚያምኑ ቃል በሥጋው እንደተቀባ ያስተምሩ ማለቱን ይናገራል


"አብ ቀባዒ ወልድ ተቀባዒ መንፈስ ቅዱስ ቅብዕ" በቅዱስ ቄርሎስ ድርሳን  ላይ ተጽፎ ሲታይ

1 comment:

  1. ዘቦ እዝን ሰሚአ ለይስማ,,,,,,,ጆሮ ያለዉ መስማትን ይስማ

    ReplyDelete